ማንኛዉም በነዋሪነት የተመዘገበ ሰው መታወቂያ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፡- በነዋሪነት መመዝገቢያ ቅፅ 001 ላይ የተመዘገበ መሆን አለበት፤ እድሜዉ 18 ዓመት እና ከዛ በላይ መሆን አለበት እንዲሁም፤ በአካል መቅረብ አለበት ወይም ኤጀንሲዉ ባቀረበዉ የቴክኖሎጂ አማራጭ ማመልከት አለበት፤